በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሀገሪቱ ያለው ፖለቲካዊ ሁኔታ ከስሜታዊነት መውጣት፣ አስተውሎ መንቀሳቀስ ያስፈልጋል ተባለ

አሁን በሀገሪቱ ያለው ፖለቲካዊ ሁኔታ ከስሜታዊነት መውጣትንና አስተውሎ መንቀሳቀስን የሚጠይቅ መሆኑን የሁለት ዋና ዋና የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች አስታወቁ፡፡

አሁን በሀገሪቱ ያለው ፖለቲካዊ ሁኔታ ከስሜታዊነት መውጣትንና አስተውሎ መንቀሳቀስን የሚጠይቅ መሆኑን የሁለት ዋና ዋና የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች አስታወቁ፡፡

አንዳንድ ትንኮሳዎች ቢኖሩ እንኳን በቶሎ ምላሽ መስጠት እንደማያስፈልግ ለአባሎቻችንና ደጋፊዎቻችን መመሪያ ሰጥተናል ያሉት የኦነግ ሊቀመንበር ዳውድ ኢብሳ ናቸው፡፡ ሰልፍና ስብሰባ የሚካፈሉ ወጣቶች የሌላውን መብት ከሚኩና ከሚያንቋሽሹ እንደዚሁም ግጭት ከሚቀሰቅሱ፣ መፈክሮችና ዘፈኖች እንዲጠነቀቁ የመከሩት ደግሞ የግንቦት 7 ቃል አቀባይ አቶ አበበ ቦጋለ ናቸው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በሀገሪቱ ያለው ፖለቲካዊ ሁኔታ ከስሜታዊነት መውጣት፣ አስተውሎ መንቀሳቀስ ያስፈልጋል ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:44 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG