በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ ትቀጥላለች" - አምባሳደር ማይክል ሬነር


አምባሳደር ማይክል ሬነር
አምባሳደር ማይክል ሬነር

ዩናይትድ ስቴትስ በሰብዓዊ እርዳታና ልማት ዘርፍ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምትቀጥል አምባሳደር ማይክል ሬነር አስታወቁ፡፡

ዩናይትድ ስቴትስ በሰብዓዊ እርዳታና ልማት ዘርፍ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምትቀጥል አምባሳደር ማይክል ሬነር አስታወቁ፡፡

በተለምዶ በሰብዓዊ እርዳታ ዘርፍ የማይሳተፉ ቻይናን የመሳሰሉ ሀገራትም ተሳትፎ እንዲያደርጉ አበረታታለሁ ብለዋል፡፡

ዩናይትድ ስቴትስ በሰብዓዊ እርዳታና ልማት ዘርፍ በየዓመቱ ለኢትዮጵያ ወደ 1ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣ ገንዘብ ስታወጣ ቆይታለች፡፡ ይህ ደግሞ በዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ዘመንም እንደሚቀጥል ነው ያብራሩት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

"ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ ትቀጥላለች" - አምባሳደር ማይክል ሬነር
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:37 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG