በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደምቢዶሎ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ


በደምቢዶሎ በተካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ ጫካ ያለው ታጣቂ ቡድን ከመንግሥት ጋር ተደራድሮ ሰላም እንዲወርድ ተጠየቀ፡፡

ሰላማዊ ሰልፉ የተካሄደው በኅብረተሰቡ ጥያቄ ነው ያሉት የዞኑ የገጠር ፖለቲካና አደረጃጀት ኃላፊ በጫካ ታጥቆ የሚንቀሳቀሱ በዕርቅና ሰላማዊ መንገድ እንዲገቡ ጥሪ ቀርቧል፡፡ መንግሥት ለዕርቁ ዝግጁ መሆኑን ገልጿል ብለዋል፡፡

በሌላ በኩል በላሎ አሳቢ ኢናንጎ ሸማቂዎችን ለመቃወም የተጠራ ሰልፍ ላይ አንሳተፍም ያሉ ግለሰቦች ታሰሩ ሲሉ ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ ግለሰብ ተናገሩ፡፡ ክሱን ከወረዳው አስተዳዳሪ ለማረጋገጥ ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በደምቢዶሎ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG