በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቦንቱ በቀለ - ስለ አባቷ


አቶ በቀለ ገርባ
አቶ በቀለ ገርባ

"መታከምም ሆን ማንበብ ተከልክሏል" የምትለው በእስር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ም/ሊቀመንበር ልጅ ወ/ት ቦንቱ በቀለ አባቷን ልትጠይቅ ስትሄድ መታመማቸውን እንደነገሯት ተናግራለች።

አቶ በቀለ ገርባ ህመም የጀመራቸው ከታሰሩ በኋላ መሆኑን ልጃቸው ቦንቱ በቀለ ተናግራለች። ቤተሰብ ጭንቀት ይገባዋል በሚል አባቷ ህመማቸውን ይደብቁ እንደነበርና ባለፈው ቅዳሜ ልትጠይቃቸው ስትሄድ የተለየ ነገር አይታ ምን እንደሆኑ እንደጠየቀቻቸው ገልፃልናለች።

ለጥያቄዋ ያገኘችው ምላሽም "አሞኛል ሀኪም ቤት ውሰዱኝ ስላቸውም ፍቃደኛ አይደሉም" የሚል እንደሆነ ትናገራለች።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

ቦንቱ በቀለ - ስለ አባቷ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:06 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG