በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቅዳሜው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ደጃፍ የተቃውሞ ትዕይንትና ዓላማ


የኢትዮጵያ ኤምባሲ - ዋሺንግተን ዲሲ
የኢትዮጵያ ኤምባሲ - ዋሺንግተን ዲሲ

የኢትዮጵያውያን “የጋራ ግብረ-ኃይል” የተባለው ቡድን ባለፈው ቅዳሜ ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባካሄደው የተቃውሞ እንቅስቃሴ ከኢትዮጵያውያኑ ውጭ የተለየ ትኩረት ስቧል።

የተቃውሞ እንቅስቃሴውን ያካሂዱ ከነበሩት ሰዎች ሁለቱ “ሕግ ተላልፋችኋል” በሚል ታስረዋል። ይሁንና እስሩ “በኢትዮጵያ እየተፈጸመ ነው” ባሉትና ለተቃውሞ ለወጡበት ዋና ጉዳይ ትኩረት ለመሳብ ታስቦ የተከናወነ መሆኑን ከአስተባባሪዎቹ ይናገራሉ። በጊዜው በቦታው የተፈጠረውን ሁኔታ ጨምረው ይህ ዓይነቱ የእምቢተኝነት አቋም መግለጫ ለቆሙለት ዓላማ የተለየ ትኩረት ለመሳብ አንዱ ዓይነተኛ ዘዴ መሆኑንም ጨምረው አመልክተዋል።

የቅዳሜው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ደጃፍ የተቃውሞ ትዕይንትና ዓላማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:13 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG