በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስለ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ፕ/ር ብሩክ ኃይሉ


ወ/ሮ ሣኅለወርቅ ዘውዴ /የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት/
ወ/ሮ ሣኅለወርቅ ዘውዴ /የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት/

የፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የመጀመሪያዋ ሴት ርዕሰ-ብሄር መሆን ብዙዎችን ያስደሰተ ዜና ሆኖ መሰንበቱ ይታወሳል።

የፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የመጀመሪያዋ ሴት ርዕሰ-ብሄር መሆን ብዙዎችን ያስደሰተ ዜና ሆኖ መሰንበቱ ይታወሳል።

የፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ለዚያ ከፍ ያለ ሥፍራ መመረጥን የሚያደንቁና በቅርብ የሚያውቋቸው ሰዎች አጉልተው የሚያዩት ሴት መሆናቸውን ብቻ ሣይሆን እራሣቸው ወ/ሮ ሣኅለወርቅ እንደባለሙያና እንደመሪም ያሏቸውን የብቃት ማሳያዎችም ጭምር ነው።

ከእንደዚያ ዓይነት ሰዎች መካከል የኦሃዮ ዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር ዶ/ር ብሩክ ኃይሉ አንዱ ናቸው።

ፕሮፌሰር ብሩክ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ሆነው ነው ያኔ አምባሳደር ሣኅለወርቅን የሚያውቋቸው፤ ዕውቀትና ትውስታቸውን በዚያው ሰሞን ከቪኦኤ ጋር አንስተው ተጨዋውተዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ስለ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ፕ/ር ብሩክ ኃይሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:10 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG