በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ኢትዮጵያ ውስጥ ገድሎም፣ ሰርቆ በነፃነት ለዘላለም መኖር አይቻልም" ጠ/ሚ ዐብይ


የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ

ወንጀለኛ በይፋ ሲንቀሳቀስ እያየ ለሕግ ያላቀረበ ግለሰብም ሆነ ቡድን በህግ እንደሚጠየቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ አስታውቀዋል።

“ኢትዮጵያ ውስጥ ገድሎም ሆነ ሰርቆ በነፃነት ለዘላለም መኖር አይቻልም” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።

ወንጀለኞችን ይዘው የሰጡ ክልሎች የመኖራቸውን ያህል “ጠፋብን” ብለው እየፈለጉ ያሉ እንዳሉም ገልፀዋል፡፡

ትጥቅ ሳይፈቱ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ኃይሎችን በተመለከተም “በኢትዮጵያ ሰላም፣ አንድነትና ዲሞክራሲ ጉዳይ ላይ አንደራደርም”ብለዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"ኢትዮጵያ ውስጥ ገድሎም፣ ሰርቆ በነፃነት ለዘላለም መኖር አይቻልም" ጠ/ሚ ዐብይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:16 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG