ዋሺንግተን ዲሲ —
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ እና የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በአቡዳቢ ከፍተኛ የክብር ሽልማት ሜዳሊያ ተበረከተላቸው፡፡
የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች አልጋወራሽ ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ ሲናገሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይና አሕመድና ፕሬዘዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ኢትዮጵያና ኤርትራ ወደ ሰላም እንዲመጡ ላበረከቱት አስተዋፅዖ ነው ሽልማቱን ያበረከቱላቸው፡፡
ኢትዮጵያ፣ ኤርትራና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የሶስትዮሽ ውይይት እያደረጉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ