በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጠ/ሚ አብይ የአሜሪካ ጉዞ ተጠናቆ አዲስ አበባ ገቡ


የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ “ግንቡን እናፍርስ፣ ድልድልዩን እንገንባ” በሚል መሪ ርዕስ በሦስት የአሜሪካ ከተሞች ካሉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር የተዋወቁበትን እና የተወያዩበትን ጉዞ አጠናቀው ዛሬ አዲስ አበባ ተመልሰዋል፡፡

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ “ግንቡን እናፍርስ፣ ድልድልዩን እንገንባ” በሚል መሪ ርዕስ በሦስት የአሜሪካ ከተሞች ካሉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር የተዋወቁበትን እና የተወያዩበትን ጉዞ አጠናቀው ዛሬ አዲስ አበባ ተመልሰዋል፡፡

በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በሰጡት መግለጫ ጉዟቸው የተሳካ ብዙ ውጤቶችን የአዩበት እንደነበር ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የጠ/ሚ አብይ የአሜሪካ ጉዞ ተጠናቆ አዲስ አበባ ገቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:48 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG