ዋሺንግተን ዲሲ —
“አፍሪካ በጋዜጦች” የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት፣ የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።
የኢትዮጵያው ትግራይ ክልል በመልሶ ማልማት ጥረቱ የወርቅ ሽልማት አገኘ፣ ኢትዮጵያ ላይ በተዳጋጋሚ በደረሰው ድርቅ ምክንያት በሚልዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች አስቸኳይ የምግብ ረድዔት እንደሚያስፈላጋቸው ታወቀ፣ የአንጎላ ገዢ መደብ ፖርቱጋል ላይ ገንዘብ እያፈሰሰ መሆኑ ተገለፀ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ