ዋሺንግተን ዲሲ —
አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተጻፉት፣ የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።
የኢትዮጵያ ቴልኮም ከአፍሪካ ትልቁ የተንቀሳቃሽ ስልክ አገልግሎት አቅራቢ መሆኑ ተገለጸ፣ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን በኢትዮጵያ እስር ቤት ሰቆቃ መፈጸሙን ገለፀ፣ ከመላ አፍሪካ ሀብታም ሴት የተባሉት ኢሳቤል ዶስ ሴንቶስ ከአንጎላ የመንግሥት የነዳጅ ዘይት ቡድን መሪነት ተወገዱ የሚሉትን ርዕሶች ነው በዛሬው ቅንብራችን የምንመለከተው።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ