የዛሬው ኢትዮጵያ በጋዜጦች ዝግጅታችን
- የአባይ ግድብ ለድርድር አይቀርብም
- ግብጽ ስለ አባይ ወሀ ለመነጋገር ዝግጁ መሆንዋ ተገለጸ
- የኢትዮጵያ መንግስት ቡና አከማችተው የሚደቡቁትን ለማገድ ዛተ
- ኢትዮጵያና ኬንያ ድንበራቸውን ለማረጋጋት ተስማሙ የሚሉትን ርዕሶች
ይዞ ቀርቧል።
የአባይ ግድብ ግንባታ ለድርድር እንደማይቀርብ የኢትዮጵያ የኮሙኒኬሽንስ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሽመልስ ከማል አስታወቁ።
የዛሬው ኢትዮጵያ በጋዜጦች ዝግጅታችን
- የአባይ ግድብ ለድርድር አይቀርብም
- ግብጽ ስለ አባይ ወሀ ለመነጋገር ዝግጁ መሆንዋ ተገለጸ
- የኢትዮጵያ መንግስት ቡና አከማችተው የሚደቡቁትን ለማገድ ዛተ
- ኢትዮጵያና ኬንያ ድንበራቸውን ለማረጋጋት ተስማሙ የሚሉትን ርዕሶች
ይዞ ቀርቧል።