በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፕሬዝዳንታዊው ክርክር ትረምፕ እና ሄሪስ የሰላ ትችት ተሰናዝረዋል


የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚፎካከሩት የሪፐብሊካን ፓርቲው እጩ ዶናልድ ትረምፕ እና የዲሞክራቲክ ፓርቲው ተፎካካሪያቸው ካመላ ሄሪስ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚፎካከሩት የሪፐብሊካን ፓርቲው እጩ ዶናልድ ትረምፕ እና የዲሞክራቲክ ፓርቲው ተፎካካሪያቸው ካመላ ሄሪስ
የፕሬዝዳንታዊው ክርክር ትረምፕ እና ሄሪስ የሰላ ትችት ተሰናዝረዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:04 0:00

በኅዳር ወር በሚካሄደው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚፎካከሩት የሪፐብሊካን ፓርቲው እጩ ዶናልድ ትረምፕ እና የዲሞክራቲክ ፓርቲው ተፎካካሪያቸው ካመላ ሄሪስ ትላንት ማክሰኞ ምሽት በኤቢሲ ቴሌቭዢን አስተናጋጅነት በቴሌቭዥን ክርክር አካሂደዋል፡፡

ኢሚግሬሽን ጽንስ ማስወረድ እና የውጭ ፖሊሲን በመሳሰሉ ጉዳዮች ላይ በብርቱ ተከራክረዋል፡፡ የፔንሲልቬኒያዋ ፊላዴልፊያ ከተማ ውስጥ የተካሄደውን የሁለቱን እጩ ተፎካካሪዎች የመጀመሪያ ክርክር የተከታተለው የአሜሪካ ድምጹ ስቲቭ ኸርማን ያስጠናቀረው ዘገባ እንዲህ ተመልክቶታል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG