በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከአዲስ አበባ እስከ ሀዋሳ


ለሦስት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ና የልዑካን ቡድናቸው ይዘው አዳራቸውን ሐዋሳ ከተማ ያደርጋሉ። በአሁኑ ሰዓትም የእራት ግብዣ እየተደረጋላቸው ሲሆን ነገ ጠዋት በኦሮሞ ባሕል የተዘጋጀ የቁርስ ሥነ - ስርዓት ይጠብቃቸዋል ተብሏል።

ለሦስት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ና የልዑካን ቡድናቸው ይዘው አዳራቸውን ሐዋሳ ከተማ ያደርጋሉ። በአሁኑ ሰዓትም የእራት ግብዣ እየተደረጋላቸው ሲሆን ነገ ጠዋት በኦሮሞ ባሕል የተዘጋጀ የቁርስ ሥነ - ስርዓት ይጠብቃቸዋል ተብሏል።

በአዲስ አበባ ፈረስ ከእነ ጋሻና ጦሩ ተበርክቶላቸዋል በሐዋሳ ደግሞ በሁለቱ ሀገሮች ባንዲራና በአበባ ያሸበረቀ የግመል ስጦታ ቀርቦላቸዋል።

ጽዮን ግርማ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ላዩ ኃላፊ አቶ ፍፁም አረጋ ስለ አነጋግራቸዋለች።

የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከአዲስ አበባ እስከ ሀዋሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG