በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አዲስ አበባ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ይደረጋል


በኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የሚመራ የሉዑካን ቡድን ነገ አዲስ አበባ እንደሚገባ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡

በኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የሚመራ የሉዑካን ቡድን ነገ አዲስ አበባ እንደሚገባ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡ የሉዑካን ቡድኑ ሀዋሳ ከተማን እንደሚጎበኝም ተገልጿል፡፡ ዕሁድ ዕለት ምሽት ደግሞ የሰላም ማብሰሪያ ታላቅ የእራት ግብዣ ተዘጋጇቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አዲስ አበባ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ይደረጋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:25 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG