ዋሺንግተን ዲሲ —
የዩናይትድ ስቴይትስ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ትናንት የተከበረውን የዓለም የፕሬስ ነፃነት ቀን አስመልክቶ ሦስት ጋዜጠኞችን ባለፈው አርብ በቢሯቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
ፕሬዝደንቱ ከኢትዮጵያዊት፣ ከቪየትናምና ከሩሲያዊ ጋዜጠኞች ጋር ያደረጉት ውይይት በመገናኛ ብዙሃን ሚናና የጋዜጠኞች ይዞታ ዙሪያ ያተኮረ ነበር።
ኢትዮጵያዊቱ ጋዜጠኛ ስመኝሽ የቆየ ናት፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡