በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚኒስትር ዐብይ ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር ያደረጉት ውይይት


ጠ/ሚኒስትር ዐብይ
ጠ/ሚኒስትር ዐብይ

የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው የተፎካካሪ ፓርቲ መሪዎችና አባላት የኢትዮጵያ ዜግነት ለማግኘት አሁን የያዙትን ፓስፖርት መተው እንዳለበቸው ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ አስታወቁ፡፡

የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው የተፎካካሪ ፓርቲ መሪዎችና አባላት የኢትዮጵያ ዜግነት ለማግኘት አሁን የያዙትን ፓስፖርት መተው እንዳለበቸው ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ አስታወቁ፡፡ የጥምር ዜግነት ጉዳይ በእኔ የሚወሰን ሳይሆን ከሕግመንግሥት ማሻሻያ ጋር የሚታይ ነው ብለዋል ጠ/ሚኒስትሩ፡፡

በሌላም በኩል የእርቅ ኮሚሽን የማቋቋሙ ጉዳይ ከጫፍ መድረሱን አመልክተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ጠ/ሚኒስትር ዐብይ ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር ያደረጉት ውይይት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:20 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG