በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሮማው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ፍራንሲስ መልዕክት


የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ፍራንሲስ
የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ፍራንሲስ

የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ፍራንሲስ የዓለም ሀገራት የኮቪድ-19 የክትባት መድሀኒትን ለሌሎችም እንዲያካፍሉ ጥሪ አድርገዋል። ድንበሮችን የማይለይ ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ በተከሰተበት በአሁኑ ወቅት የብሄርተኝነት ግንቦች መገንባት የለባቸውም ብለዋል።

ሁሉም ሰዎች አስፈላጊውን ህክምናና ክትባት መድሀኒት እንዲያገኙ ዓለም አቀፍ ትብብር እንዲኖር መማጸናቸውን የአሜሪካ ድምጽ ዘጋቢ ሳቢና ካስቴሌፍራኮ ከሮም ዘግባለች።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሮማው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ ፍራንሲስ መልዕክት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:44 0:00


XS
SM
MD
LG