በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቡነ ፍራንሲስ ሳልቫ ኪር እግር ላይ ወደቁ


ቫቲካን ውስጥ ለሁለት ቀናት በተካሄደ መንፈሣዊ ጉባዔ ማብቂያ ላይ አቡነ ፍራንሲስ የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርን ጫማ ለመሳም በፊታቸው ወድቀዋል።/ቫቲካን፤ ሚያዝያ 3/2011 ዓ.ም./
ቫቲካን ውስጥ ለሁለት ቀናት በተካሄደ መንፈሣዊ ጉባዔ ማብቂያ ላይ አቡነ ፍራንሲስ የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርን ጫማ ለመሳም በፊታቸው ወድቀዋል።/ቫቲካን፤ ሚያዝያ 3/2011 ዓ.ም./

ፎቶ ሪፖርታዥ - በደቡብ ሱዳን ላይ ከመከረው የቫቲካን መንፈሣዊ ጉባዔ የተወሰዱ ምስሎች። ይመልከቷቸው።

ቫቲካን ውስጥ ለሁለት ቀናት በተካሄደ መንፈሳዊ ጉባዔ ማብቂያ ላይ አቡነ ፍራንሲስ የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርን ጫማ ስመዋል።/ቫቲካን፤ ሚያዝያ 3/2011 ዓ.ም./
ቫቲካን ውስጥ ለሁለት ቀናት በተካሄደ መንፈሳዊ ጉባዔ ማብቂያ ላይ አቡነ ፍራንሲስ የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርን ጫማ ስመዋል።/ቫቲካን፤ ሚያዝያ 3/2011 ዓ.ም./

አቡነ ፍራንሲስና የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር /ቫቲካን፤ ሚያዝያ 3/2011 ዓ.ም./
አቡነ ፍራንሲስና የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር /ቫቲካን፤ ሚያዝያ 3/2011 ዓ.ም./

በደቡብ ሱዳን ሰላም ጉዳይ ላይ በመከረው ቫቲካን ውስጥ ለሁለት ቀናት በተካሄደው መንፈሳዊ ጉባዔ ማብቂያ ላይ የካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ሊቀ-ጳጳስ አቡነ ፍራንሲስ ተገኝተዋል። /ቫቲካን፤ ሚያዝያ 3/2011 ዓ.ም./
በደቡብ ሱዳን ሰላም ጉዳይ ላይ በመከረው ቫቲካን ውስጥ ለሁለት ቀናት በተካሄደው መንፈሳዊ ጉባዔ ማብቂያ ላይ የካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ሊቀ-ጳጳስ አቡነ ፍራንሲስ ተገኝተዋል። /ቫቲካን፤ ሚያዝያ 3/2011 ዓ.ም./

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG