ዋሽንግተን ዲሲ —
ቫቲካን ውስጥ ለሁለት ቀናት በተካሄደ መንፈሳዊ ጉባዔ ማብቂያ ላይ አቡነ ፍራንሲስ የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርን ጫማ ስመዋል።/ቫቲካን፤ ሚያዝያ 3/2011 ዓ.ም./
አቡነ ፍራንሲስና የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር /ቫቲካን፤ ሚያዝያ 3/2011 ዓ.ም./
በደቡብ ሱዳን ሰላም ጉዳይ ላይ በመከረው ቫቲካን ውስጥ ለሁለት ቀናት በተካሄደው መንፈሳዊ ጉባዔ ማብቂያ ላይ የካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ሊቀ-ጳጳስ አቡነ ፍራንሲስ ተገኝተዋል። /ቫቲካን፤ ሚያዝያ 3/2011 ዓ.ም./
![ቫቲካን ውስጥ ለሁለት ቀናት በተካሄደ መንፈሳዊ ጉባዔ ማብቂያ ላይ አቡነ ፍራንሲስ የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርን ጫማ ስመዋል።/ቫቲካን፤ ሚያዝያ 3/2011 ዓ.ም./](https://gdb.voanews.com/BB502F8E-CB92-421F-8DD1-AA256ABFB5F6_w250_r0_s.jpg)
![አቡነ ፍራንሲስና የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር /ቫቲካን፤ ሚያዝያ 3/2011 ዓ.ም./](https://gdb.voanews.com/12075687-FC0B-4559-8254-D4716887741C_w250_r0_s.jpg)
![በደቡብ ሱዳን ሰላም ጉዳይ ላይ በመከረው ቫቲካን ውስጥ ለሁለት ቀናት በተካሄደው መንፈሳዊ ጉባዔ ማብቂያ ላይ የካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ሊቀ-ጳጳስ አቡነ ፍራንሲስ ተገኝተዋል። /ቫቲካን፤ ሚያዝያ 3/2011 ዓ.ም./](https://gdb.voanews.com/ABD73B3B-F820-4803-801B-02479792D1FF_w250_r0_s.jpg)
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ