በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"መንታ መንገድ" የመድረክ ቲያትር ለዕይታ ሊበቃ ነው

"መንታ መንገድ" የመድረክ ቲያትር - ተክሌ ደስታ
"መንታ መንገድ" የመድረክ ቲያትር - ተክሌ ደስታ

በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ለውጥ ተከልክለው የቆዩ የጥበብ ሥራዎችም ለመድረክ መንገድ መክፈቱ እየታየ ነው፡፡

በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ለውጥ ተከልክለው የቆዩ የጥበብ ሥራዎችም ለመድረክ መንገድ መክፈቱ እየታየ ነው፡፡ ፈጠራዎች እንደሚበረታቱ፣ የበለጡ ሥራዎችም እንደሚሰሩ ባለሞያዎች ተስፋቸውን ገልፀዋል፡፡

"መንታ መንገድ" የመድረክ ቲያትር
"መንታ መንገድ" የመድረክ ቲያትር

አንጋፋው አርቲስት ተክሌ ደስታ ከገዛ ሀገሩ እንዲባረር ምክንያት የሆነው “መንታ መንገድ” የተሰኘ የመድረክ ሥራ ሰሞኑን በብሄራዊ ቲያትር የፊታችን ጥር 5/2011 ዓ.ም ለዕይታ እንደሚበቃ እየተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

"መንታ መንገድ" የመድረክ ቲያትር ለዕይታ ሊበቃ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:08 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG