በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የፖለቲካ ሥምምነት


አዲስ አበባ /ኢትዮጵያ/
አዲስ አበባ /ኢትዮጵያ/

አሥር በአማራ እና በኦሮሞ ህዝብ ስም የተደራጅ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የፖለቲካ አቋማቸውን የሚያሳይ መግለጫ ተፈራረሙ። በአቋም መግለጫቸው ሁሉን አቀፍ ቀጣይ ሃገራዊ ውይይት እና ድርድር ለማካሄድ የብሄረሰቦች ጥናት ተቋምም እንዲቋቋም መስማማታቸው ተመልክቷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የፖለቲካ ሥምምነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:03 0:00


XS
SM
MD
LG