በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰማያዊ ፓርቲ ስድስት አባሎቼ ታሠሩብኝ አለ


የሰማያዊ ፓርቲ ሎጎ
የሰማያዊ ፓርቲ ሎጎ

ሰማያዊው ፓርቲ አባሎቼ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች እየታሰሩብኝ ናቸው ሲል አማረረ።

ሰማያዊው ፓርቲ አባሎቼ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች እየታሰሩብኝ ናቸው ሲል አማረረ።

የታሰሩት የሰማያዊው ፓርቲ አባላት አብዛኞቹ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን ህዝብን በማነሳሳት ተጠረጥረው መያዛቸው ታውቋል።

የተያዙበት ሕግ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለመሆኑ በእርግጠኝነት ማወቅ እንዳልተቻለ የፓርቲው መሪ አቶ የሸዋስ አሰፋ ተናግረዋል።

መለስካቸው አመሃ ዝርዝር አለው።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ።

ሰማያዊ ፓርቲ ስድስት አባላቶቼ ታስሩብኝ አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:52 0:00

XS
SM
MD
LG