በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዜግነት አገልግሎት ሁለተኛ ዙር ተጀመረ


ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ሁለተኛ ዙር የዜግነት አግልግሎት በኦሮምያ ክልል ወሊሶ ከተማ ሰሞኑን በይፋ አስጀምረዋል።

የዜግነት አግልግሎቱ ከበጎ አድራጎት በላቀ መንገድ የሚከናወን፣ ቀጣይነት ያለውና ሰፊ ተሣትፎ ያለበት መሆኑ ተገልጿል።

በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኦሮምያ ክልል ርዕሰ-መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ሌሎች የመንግሥት ባለሥልጣናት ተገኝተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዜግነት አገልግሎት ሁለተኛ ዙር ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:47 0:00


XS
SM
MD
LG