በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር አብይ ለፓርላማው ያደረጉት ንግግር


ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ

ኢትዮጵያ ውስጥ እየተደረገ ያለው ይቅርታ መንግሥትን ጭምር መጥቀሙን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ተናግረዋል።

ኢትዮጵያ ውስጥ እየተደረገ ያለው ይቅርታ መንግሥትን ጭምር መጥቀሙን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ተናግረዋል።

“ሽብር ሥልጣን ላይ ለመቆየት ኃይል መጠቀምንም ይጨምራል” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።

“የታሠረን ሰው መግረፍ፣ ጭለማ ውስጥ ማስቀመጥና አካልን ማጉደል የእኛ የአሸባሪነት ተግባር ነው” ሲሉ ዶ/ር አብይ ዛሬ ለፓርላማው ባደረጉት ንግግር ግልፅ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ኢሕአዴግ ሥልጣን ላይ በቆየባቸው ባለፉት ሃያ ሰባት ዓመታት በዚህ ደረጃ ኃላፊነት የወሰደ መሪ ከእርሣቸው በፊት አልታየም።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዶ/ር አብይ ለፓርላማው ያደረጉት ንግግር
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:47 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG