በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የኦሮሚያና የሶማሌ ክልል ድንበር አካባቢዎች ወደ ሰላምና መረጋጋት ተመልሰዋል" ጠ/ሚኒስትር


ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ
ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ

ግጭት የነበረባቸው የኦሮሚያና የሶማሌ ክልል ድንበር አካባቢዎች ወደ ሰላምና መረጋጋት ተመልሰዋል ሲሉ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ተናገሩ፡፡

ግጭት የነበረባቸው የኦሮሚያና የሶማሌ ክልል ድንበር አካባቢዎች ወደ ሰላምና መረጋጋት ተመልሰዋል ሲሉ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ተናገሩ፡፡

ጠ/ሚኒስትሩ ዛሬ ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን የሰጡትን መግለጫ መነሻ ያደርገው እስክንድር ፍሬው ለዛሬ አጠር ያለ ዘገባ ልኳል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"የኦሮሚያና የሶማሌ ክልል ድንበር አካባቢዎች ወደ ሰላምና መረጋጋት ተመልሰዋል" ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:41 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG