No media source currently available
ዓለማቀፉ ማኅበረሰብ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ያለው ግምገማ በአንዳንድ የሀገሪቱ ተንታኞችና ፖለቲከኞች ከሚንፀባረቀው የተለየ መሆኑን ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ተናገሩ።