በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በአሥመራ


ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና የጣሊያን ጠ/ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በሁለቱ ሀገሮቻቸውና በአካባቢው ጉዳዮች ላይ ዛሬ ሰፊ ውይይት ማድረጋቸው ተገለፀ፡፡

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና የጣሊያን ጠ/ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በሁለቱ ሀገሮቻቸውና በአካባቢው ጉዳዮች ላይ ዛሬ ሰፊ ውይይት ማድረጋቸው ተገለፀ፡፡

ሁለቱ መሪዎች አሥመር በሚገኘው ቤተ መንግሥት ውይይት ካደረጉ በኋላ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር መስማማታቸውን ጠቅሶ የአሥመራው ዘጋቢያችን ብርሃነ በርሄ ተከታዩን አጭር ዘገባ ልኳል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በአሥመራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:37 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG