አዲስ አበባ —
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁም በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ሊደርስ የነበረውን ከፍተኛ አደጋ ማስቀረቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አመልከቱ።
ከሕዝብ ተዋካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላይም ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ከዚህ አንፃርም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ውጤት ማስገኘቱን ገልፀዋል፡፡
አዋጁ የሕዝቡን ሰላምና መረጋጋት ማረጋገጥ ማስቻሉን በኢኮኖሚው ላይ ሊደርስ ይችል የነበረውን ጉዳትም ማስቀርርቱን አብራርተዋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።