በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ ዐብይ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጡ


ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ
ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ

ለውጡን የሚመራው ስብስብ በሰብዓዊ መብት ላይ ያልው አቋም አልተቀየረም ሲሉ ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ተናግረዋል።

መንግሥታቸው የሰኔ ተጠርጣሪዎች ከመያዝ ጎን ለጎን ድምፆችን ለማፈን እየሰራ ነው በሚል ከ አንዳንድ ወገኖች የሚሰነዘሩ ወቀሳዎችን ድምፆች እንዲከፈቱ የወሰነው ራሱ መንግሥት ነው ሲሉ አጣጥለዋል።

ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሰጡትን መግለጫ የተከታተለው እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ ልኳል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ጠ/ሚ ዐብይ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:23 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG