በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ ዐብይ ከአክሱም ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ከአክሱም ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ፤ አደጋ የተጋረጠበት የአክሱም ሐውልትም ጎብኝተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አሕመድ በዛሬው ዕለት ረፋዱ ላይ ወደ ትግራይ አክሱም ከተማ ሲገቡ በትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

የትግራይ ክልል ህዝብ ግንኙነት ቢሮ ሐላፊ ወይዘሮ ሊያ ካሳ ጠቅላይ ሚንስትሩ በአክሱም ከተማ የተገኙት አደጋ ላይ ያለው ሐውልት ለማየትና በጉዳዩ ከህዝብ ጋር ለመወያየት መሆኑ ተናግረዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ጠ/ሚ ዐብይ ከአክሱም ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:34 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG