በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ ዐብይ በሆሳዕና


ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ በሀድያ ዞን
ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ በሀድያ ዞን

የሚነሱ ቅሬታዎች ሚዛናዊነትን፥ የጋራ እሴቶቻችንንና መርኆችን በጠበቀ መንገድ መቅረብ አለባቸው ሲሉ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ መክረዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በሆሳዕና ከተማ ከሃዲያ ህዝብ ተጠሪዎች ጋር ተሰብስበው መክረዋል።

ተሰብሳቢዎቹ አሉብን ያሏቸውን ጥያቄዎች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ያቀረቡ ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስትሩም በክልሉ በአንድነት ለመቆየት ያነሱትን ሃሳብ አድንቀዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በሐዲያ ዞን ያደረጉትን ጉብኝት፣ ከሕዝብ ተጠሪዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ የተነሡ አስተያየቶችንና የተሰጡ መልሶችን ያካተተውን ዘገባ ከተያይዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ጠ/ሚ ዐብይ በሆሳዕና
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:55 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG