አዲስ አበባ —
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ተፎካካሪ ፓርቲዎች ባደረጉት ውይይት መንግሥት የጀመረው ህግን የማስከበር እርምጃ በብዙዎች ሲደገፍ ቅሬታዎችም ተንፀባርቀዋል።
በብሔራዊ መግባባት ላይ ተከታታይ ውይይቶች ለማካሄድ የመነሻ ጥናቶች የሚያቀርብ ኮሚቴም ተመስርቷል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ተፎካካሪ ፓርቲዎች ባደረጉት ውይይት መንግሥት የጀመረው ህግን የማስከበር እርምጃ በብዙዎች ሲደገፍ ቅሬታዎችም ተንፀባርቀዋል።
በብሔራዊ መግባባት ላይ ተከታታይ ውይይቶች ለማካሄድ የመነሻ ጥናቶች የሚያቀርብ ኮሚቴም ተመስርቷል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።