በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ተቀምጠው የሰቀሉትን ቆሞ ማውረድ የሚቸግርበት ጊዜ እንዳይመጣ ሁሉም ሊጠነቀቅ ይገባል” ጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ

“ተቀምጠው የሰቀሉትን ቆሞ ማውረድ የሚቸግርበት ጊዜ እንዳይመጣ ሁሉም ሊጠነቀቅ ይገባል” ሲሉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ በሰሞኑ የሃገሪቱ ሁኔታ ላይ ዛሬ ለፓርለማው ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት አሳሰቡ።

በኢትዮጵያ አንድነት ላይ የሚመጡ ኃይሎችን ብረት ይዘን እንዋጋቸዋለን” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

“ተቀምጠው የሰቀሉትን ቆሞ ማውረድ የሚቸግርበት ጊዜ እንዳይመጣ ሁሉም ሊጠነቀቅ ይገባል” ጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:13 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG