አዲስ አበባ —
መዚህ መርኃ ግብር አማካይነት በጤና አገልግሎት ዘርፍ የተዘረጋው መዋቅርና የአሰራር ሥልት የሀገሪቱን የጤና አጠባበቅ ሥርዓት አጎልብቷል ተብሏል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
“ፔፕፋር” በተሰኘው መርኃ ግብር ዩናይትድ ስቴትስ ባለፉት 15 ዓመታት ወደ 3 ቢሊዮን ዶላር በኢትዮጵያ ኤችአይቪ/ኤድስን ለመቋቋም ዕርዳታ ማዋሏ ተገለፀ፡፡
መዚህ መርኃ ግብር አማካይነት በጤና አገልግሎት ዘርፍ የተዘረጋው መዋቅርና የአሰራር ሥልት የሀገሪቱን የጤና አጠባበቅ ሥርዓት አጎልብቷል ተብሏል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ