በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፔፕፋር በኢትዮጵያ


“ፔፕፋር” በተሰኘው መርኃ ግብር ዩናይትድ ስቴትስ ባለፉት 15 ዓመታት ወደ 3 ቢሊዮን ዶላር በኢትዮጵያ ኤችአይቪ/ኤድስን ለመቋቋም ዕርዳታ ማዋሏ ተገለፀ፡፡

መዚህ መርኃ ግብር አማካይነት በጤና አገልግሎት ዘርፍ የተዘረጋው መዋቅርና የአሰራር ሥልት የሀገሪቱን የጤና አጠባበቅ ሥርዓት አጎልብቷል ተብሏል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

ፔፕፋር በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:29 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG