No media source currently available
“ፔፕፋር” በተሰኘው መርኃ ግብር ዩናይትድ ስቴትስ ባለፉት 15 ዓመታት ወደ 3 ቢሊዮን ዶላር በኢትዮጵያ ኤችአይቪ/ኤድስን ለመቋቋም ዕርዳታ ማዋሏ ተገለፀ፡፡