“የሰላም አልማዝ” በሥድስት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ዶላር ተሸጠ
በትልቅነቱ ከዓለም አሥራ አራተኛ የሆነው እና ሲየራሊዮን ውስጥ የተገኘው አልማዝ ኒው ዮርክ ላይ ከሥድስት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ዶላር በላይ ተሸጠ፡፡ ሴራሊዮን ከአልማዙ ሽያጭ የተገኘው ገንዘብ ለልማት ዕቅዶች ማካሄጃ ይውላል ብላለች። ሀገሪቱ ባለሰባት መቶ ዘጠኝ ካራቱን ያልተከርከመ አልማዝ ጨረታ ላይ ስታወጣው የአሁኑ ሁለተኛ ጊዜ ነው። ባለፈው ግንቦት ወር ዋና ከተማዋ ፍሪታውን ላይ “ከሠባት ሚሊዮን በላይ ልክፈል ያለ” ተጫራች ቀርቦ አያዋጣኝም ብላ ትታዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 23, 2023
የህወሓት ከሽብር መዝገብ መፋቅና ፓርላማው
-
ማርች 23, 2023
ድርቅ በሴቶች ላይ የሚያደርሰው ጉዳት
-
ማርች 23, 2023
ድርቅ ትምህርት አደናቀፈ
-
ማርች 23, 2023
ደብረ ብርሃን የሰፈሩ ተፈናቃዮች እያማረሩ ነው
-
ማርች 23, 2023
የአቶ ጌታቸው ረዳ ሹመትና የክልሉ ፓርቲዎች
-
ማርች 22, 2023
በኢትዮጵያ የተጀመረው ምርመራ መቀጠል እንዳለበት ተመድ ገለፀ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ