“የሰላም አልማዝ” በሥድስት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ዶላር ተሸጠ
በትልቅነቱ ከዓለም አሥራ አራተኛ የሆነው እና ሲየራሊዮን ውስጥ የተገኘው አልማዝ ኒው ዮርክ ላይ ከሥድስት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ዶላር በላይ ተሸጠ፡፡ ሴራሊዮን ከአልማዙ ሽያጭ የተገኘው ገንዘብ ለልማት ዕቅዶች ማካሄጃ ይውላል ብላለች። ሀገሪቱ ባለሰባት መቶ ዘጠኝ ካራቱን ያልተከርከመ አልማዝ ጨረታ ላይ ስታወጣው የአሁኑ ሁለተኛ ጊዜ ነው። ባለፈው ግንቦት ወር ዋና ከተማዋ ፍሪታውን ላይ “ከሠባት ሚሊዮን በላይ ልክፈል ያለ” ተጫራች ቀርቦ አያዋጣኝም ብላ ትታዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2021
የዓየር ንብረት ለውጥ በጤናችን ላይ የሚያሳድረውን ጫና እንዴት እንቋቋም?
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
ጥምቀት በድሬዳዋ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
ጥምቀት በአምቦ
-
ጃንዩወሪ 20, 2021
ጥምቀትን በውሃ ላይ
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
ከተራ በድሬዳዋ
-
ጃንዩወሪ 18, 2021
አሜሪካ ለባይደን በዓለ ሲመት ተዘጋጅታለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ