በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የሰላም አልማዝ” በሥድስት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ዶላር ተሸጠ


“የሰላም አልማዝ” በሥድስት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ዶላር ተሸጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:46 0:00

በትልቅነቱ ከዓለም አሥራ አራተኛ የሆነው እና ሲየራሊዮን ውስጥ የተገኘው አልማዝ ኒው ዮርክ ላይ ከሥድስት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ዶላር በላይ ተሸጠ፡፡ ሴራሊዮን ከአልማዙ ሽያጭ የተገኘው ገንዘብ ለልማት ዕቅዶች ማካሄጃ ይውላል ብላለች። ሀገሪቱ ባለሰባት መቶ ዘጠኝ ካራቱን ያልተከርከመ አልማዝ ጨረታ ላይ ስታወጣው የአሁኑ ሁለተኛ ጊዜ ነው። ባለፈው ግንቦት ወር ዋና ከተማዋ ፍሪታውን ላይ “ከሠባት ሚሊዮን በላይ ልክፈል ያለ” ተጫራች ቀርቦ አያዋጣኝም ብላ ትታዋለች።

XS
SM
MD
LG