በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መደበኛ ወጪዎችን ከውጭ ሀገር የመክፈያ አገልግሎት ተጀመረ


በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሀገር ውስጥ ላሉ ወዳጅ ዘመዶቻቸው ውሃ፣ መብራትና ስልክ የመሳሰሉ ክፍያዎችን በቀጥታ መክፈል እንዲችሉ የሚያስችላቸው አገልግሎት ሊጀምር ነው፡፡

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሀገር ውስጥ ላሉ ወዳጅ ዘመዶቻቸው ውሃ፣ መብራትና ስልክ የመሳሰሉ ክፍያዎችን በቀጥታ መክፈል እንዲችሉ የሚያስችላቸው አገልግሎት ሊጀምር ነው፡፡

“ክፍያ” የተባለው ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ከማስተር ካርድ ጋር በመሆን ይፋ ያደረገው ይኼ አገልግሎት በቅርቡ በኢትዮጵያ እንደሚጀመር ከዚያም በሌሎች አፍሪካ ሀገራት እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

መደበኛ ወጪዎችን ከውጭ ሀገር የመክፈያ አገልግሎት ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:17 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG