በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስድስት ፓርቲዎች አንድ ሃገራዊ ፓርቲ ሊመሰርቱ ነው


የስድስት ፓርቲዎች አንድ ሃገራዊ ፓርቲ ምስረታ
የስድስት ፓርቲዎች አንድ ሃገራዊ ፓርቲ ምስረታ

ስድስት ፓርቲዎች አንድ ሃገራዊ ፓርቲ ለመመሥረት ተስማሙ።

በ350 ወረዳዎች ውስጥ መዋቅሩን መዘርጋቱን ያመለከተው አዲሱ ውኅድ ፓርቲ የሚቀጥለው ሃገራዊ ምርጫ እንዲተላለፍ እንደሚፈልግ አስታውቋል።

መንግሥት ሕግን ለማስከበር ሥራ የተለየ ትኩረት እንዲሰጥ መሪዎቹ ጠይቀዋል።

ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ስድስት ፓርቲዎች አንድ ሃገራዊ ፓርቲ ሊመሰርቱ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:04 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG