በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ተነሳ


የኢትዮጵያ ፓርላማ
የኢትዮጵያ ፓርላማ

በኢትዮጵያ ለሦስት ወራት ተጥሎ የቆየው የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ ዛሬ ተነስቷል፡፡

በኢትዮጵያ ለሦስት ወራት ተጥሎ የቆየው የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ ዛሬ ተነስቷል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በአብላጫ ድምፅና በስምንት ድምጸ ተዓቅቦ ይሄው ዓዋጅ እንዲነሳ ወስኗል፡፡ ምክር ቤቱ ከዚህም በተጨማሪ ከሚኒስትሮች ምክር ቤት የተላከለትን የምህረት አሰጣጥና አፈፃፀም ረቂቅ ዓዋጅ ለቋሚ ኮሚቴ መርቷል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ተነሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:34 0:00
በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ተነሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:38 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG