በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተለያየ ሹመቶችን አፀደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በአካሄደው ስብሰባ በጠ/ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የቀረቡትን የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን፣ እንደዚሁም የዕርቅ ሰላም ኮሚሽን አባላት ሹመት አፅድቋል፡፡

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በአካሄደው ስብሰባ በጠ/ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የቀረቡትን የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን፣ እንደዚሁም የዕርቅ ሰላም ኮሚሽን አባላት ሹመት አፅድቋል፡፡

የሁለቱ ኮሚሽኖች መቋቋምና የአባላቱ መሾም ከአስተዳደር ወሰንና ከማንነት እንደዚሁም ከሰላም ጋር ተያይዞ የሚነሱና ሲጓተቱ የቆዩ ጉዳዮችን ለመፍታት እንደሚያግዝ በአብዛኞቹ የፓርላማ አባላት ታምኖበታል፡፡ የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ኮሚሽን መቋቋሙን ሲቃወም የቆየው ህወሓት ተወካዮች ግን፣ የአባላቱንም ሹመት ተቃውመዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተለያየ ሹመቶችን አፀደቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:08 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG