በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ ክልል ከ4ሺ በላይ ታራሚዎች እንዲለቀቁ ተወሰነ


አዲሱን ዓመት ምክንያት በአማራ ክልል ከ4ሺ በላይ ታራሚዎች እንዲለቀቁ ተወስኗል።

ምህረት ከተደረገላቸው መካከል በማይድን ሕመም ላይ ያሉ ታራሚዎች እንደሚገኙበት፣ ከተጎጅ ቤተሰቦች ጋር በተደረሰ ስምምነት የሚለቀቁ እንዳሉ እና በሌሎችም ይቅርታ በሚያሰጡ ምክንያቶች የምህረቱ አሠራር መከናወኑን የክልሉ ዋና ዐቃቤ ህግ አቶ ገረመው ገብረፃዲቅ ለቪኦኤ ገልፀዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በአማራ ክልል ከ4ሺ በላይ ታራሚዎች እንዲለቀቁ ተወሰነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:39 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG