በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦክስጅን ማምረቻና ማከፋፈያ ማዕከሎች በባህርዳር

በአማራ ክልል ለህክምና አገልግሎት የሚውል ኦክስጅን ማምረቻና ማከፋፈያ ማዕከሎች ትናንት ባህር ዳር ውስጥ ተመርተው ተከፍተዋል።

ማዕከላቱን ባሕርዳር ላይ መርቀው የከፈቱት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በኦክስጅን እጥረት የሚሞቱ ህሙማንን ህይወት ለመታደግ ያላቸውን ድርሻ ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኦክስጅን ማምረቻና ማከፋፈያ ማዕከሎች በባህርዳር
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:46 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG