በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሦስት የኦሮሞ የፖለቲካ ድርጅቶች የአመራር አባሎቻችን ታስረውብናል የተገደሉም አሉ አሉ


የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ አባላቶቻቸው እና ደጋፊዎቻቸው በጅምላ እንደታሰሩባቸው በመግለፅ ሦስት በኦሮምያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ድርጅቶች ገለፁ።

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በበኩሉ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሰዎች በወንጀል በመጠርጠራቸው እንጂ፤ በፖለቲካ አመለካከቱ የታሰረ ማንም የለም ብሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሦስት የኦሮሞ የፖለቲካ ድርጅቶች የአመራር አባሎቻችን ታስረውብናል የተገደሉም አሉ አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00


XS
SM
MD
LG