በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጉጂ አባ ገዳ የተላለፈው የሠላም ሳምንት


የጉጂ አባ ገዳ
የጉጂ አባ ገዳ

ካለፈው ሰኞ ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በጉጂ አባ ገዳ የተላለፈው የሠላም ሳምንት ጥሪ በአካባቢያቸዉ ሠላም ላማውረድ ጉልህ ሚና እንዳለው የምሥራቅ እንዲሁም የምዕራብ ጉጂ ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ።

ካለፈው ሰኞ ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በጉጂ አባ ገዳ የተላለፈው የሠላም ሳምንት ጥሪ በአካባቢያቸዉ ሠላም ላማውረድ ጉልህ ሚና እንዳለዉ የምሥራቅ እንዲሁም የምዕራብ ጉጂ ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ።

የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎችና በአካባቢው የሚገኙ የታጠቁ ኃይሎች ጥሪውን ሰምተው እንዲያከብሩ ጥሪያቸውን አስተላልፎዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በጉጂ አባ ገዳ የተላለፈው የሠላም ሳምንት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG