በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የወለጋና አምቦ ዩኒቨርሲቲዎች የኮቪድ-19 ወረርሽኝን የማስቆም ሥራ


የወለጋና አምቦ ዩኒቨርሲቲዎች የኮቪድ-19 ወረርሽኝን አስቀድሞ ለመከላከል በከተማና ገጠር ግንዛቤ እየሰጡ
የወለጋና አምቦ ዩኒቨርሲቲዎች የኮቪድ-19 ወረርሽኝን አስቀድሞ ለመከላከል በከተማና ገጠር ግንዛቤ እየሰጡ

የወለጋና አምቦ ዩኒቨርሲቲዎች የኮቪድ-19 ወረርሽኝን አስቀድሞ ለመከላከል በከተማና ገጠር ግንዛቤ እየሰጡ መሆናቸውን ገለፁ።

የኮሮናቫይረስን አስቀድሞ ለመከላከል መንግሥትና የተለያዩ ተቋማት ተሳትፎ እያደረጉ ቢሆንም ሰዎች አሁንም እየተራራቁ አይደለም ሲሉ የዩኒቨርሲቲዎቹ ፕሬዝዳንቶች ተናግረዋል።

ሌሎችንም ቅድመ-ጥንቃቄዎች ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር ብዙ ሥራ የሚጠይቅ በመሆኑ ግንዛቤ የመስጥቱን ተግባር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የወለጋና አምቦ ዩኒቨርሲቲዎች የኮቪድ-19 ወረርሽኝን የማስቆም ሥራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:24 0:00



የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG