በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ


በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ በማድረግ መንግሥት በምዕራብ ኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ መካከል ያሉትን ችግሮች እንዲፈታ ጠይቀዋል።

በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ በማድረግ መንግሥት በምዕራብ ኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ መካከል ያሉትን ችግሮች እንዲፈታ ጠይቀዋል።

የኦሮሚያ ክልል ፀጥታ እና አስተዳደር ቢሮ ምክትል ኃላፊ ትላንት ከአሜሪካ ድምፅ የኦሮምኛ ክፍል ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ችግሩን ለመፍታት በሁለቱ ወገን ውይይት እየተደረገ መሆኑን ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:29 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG