በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቡራዩ እና የሰበታ ነዋሪዎች ስጋት በኮቪድ-19 ላይ


የኮሮናቫይረስን ወረርሽኝ በአዲስአበባ ከተማ መዛመት ተከትሎ በከተማይቱ ዙሪያ የሚገኘው የኦሮምያ ልዩ ዞን የበለጠ ተጋላጭ እንደሚሆን የኦሮምያ ጤና ቢሮ አስታወቀ።

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገርናቸው አንዳንድ የቡራዩ እና የሰበታ ነዋሪዎችም በአከባቢው ለኮሮናቫይረስ የተጋለጡ ሰዎች መገኘታቸው ስጋት እንደፈጠረባቸው ይናገራሉ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የቡራዩ እና የሰበታ ነዋሪዎች ስጋት በኮቪድ-19 ላይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:55 0:00


XS
SM
MD
LG