ሀዋሳ —
የፊታችን ሰኞ፤ ሰኔ 14/2013 ዓ.ም. የሚካሄደውን ምርጫ የምርጫውን ሁኔታ ለመከታተል ኢትዮጵያ የሚገኘው ደረጀ ደስታ ሰሞኑን ወደ ሻሸመኔና ሃዋሳ ተጉዞ ያስተዋለውንና ያነጋገራቸውን መራጮች አስተያየት ያካፍለናል።
ከጽዮን ግርማ ጋር ያደረገውን ምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፊታችን ሰኞ፤ ሰኔ 14/2013 ዓ.ም. የሚካሄደውን ምርጫ የምርጫውን ሁኔታ ለመከታተል ኢትዮጵያ የሚገኘው ደረጀ ደስታ ሰሞኑን ወደ ሻሸመኔና ሃዋሳ ተጉዞ ያስተዋለውንና ያነጋገራቸውን መራጮች አስተያየት ያካፍለናል።
ከጽዮን ግርማ ጋር ያደረገውን ምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።