በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምርጫ ዝግጅት በሻሸመኔና በሃዋሳ


ሀዋሳ
ሀዋሳ

የፊታችን ሰኞ፤ ሰኔ 14/2013 ዓ.ም. የሚካሄደውን ምርጫ የምርጫውን ሁኔታ ለመከታተል ኢትዮጵያ የሚገኘው ደረጀ ደስታ ሰሞኑን ወደ ሻሸመኔና ሃዋሳ ተጉዞ ያስተዋለውንና ያነጋገራቸውን መራጮች አስተያየት ያካፍለናል።

ከጽዮን ግርማ ጋር ያደረገውን ምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የምርጫ ዝግጅት በሻሸመኔና በሃዋሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:51 0:00


XS
SM
MD
LG