በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሚያ ክልል ሹም

አቶ ለማ መገርሳ
አቶ ለማ መገርሳ

በኦሮሚያ ክልል ቀደም ሲል በተነሱት የክልሉ አመራሮች ምትክ አዲስ መሾማቸው ታውቋል።

የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት ሰሞኑን ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ አቶ ለማ መገርሳን የክልሉ ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧል፡፡
በኦሮሚያ የተጀመረው ሹም ሽር በፌደራል መንግሥቱ ካቢኔም እንደሚቀጥል ይጠበቃል፡፡
እስክንድር ፍሬው ዘገባ አለው፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ

የኦሮሚያ ክልል ሹም
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:53 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG